Thursday, July 9, 2015

ጋዜጠኛ ርዮት አለሙ ከእስር ተፈታች፡፡

በሽብር ወንጀል ተከሳ የአምስት አመት እስራት ተፈርዶባት የነበረችው ጋዜጠኛ ርዮት የ4 አመት አመክሮ ጊዜዋን አጠናቃ ትናንት ከእስር ተፈታለች፡፡
በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3ኛ ወንጀል ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል 14 አመት እስራት ተቀጥታ የነበር ሲሆን ባደረገችው የይግባኝ ክርክር ሙያዋን በመጠቀም የሽብርተኛ ቡድንን ረድታለች በሚል ወንጀል ብቻ ቅጣቱ ወደ 5 አመት ሊወርድላት ችሎ ነበር፡፡
ጋዜጠኛ ርዮት አለሙ ከእስር ተፈታች፡፡ በሽብር ወንጀል ተከሳ የአምስት አመት እስራት ተፈርዶባት የነበረችው ጋዜጠኛ ርዮት የ4 አመት አመክሮ ጊዜዋን አጠናቃ ትናንት ከእስር ተፈታለች፡፡
DIRETUBE.COM

No comments:

Post a Comment